| ዘፀአት 35:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የማደሪያውን ካስማዎች፥ የአደባባዩን ካስማዎችና አውታሮቻቸውን፤See the chapter አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ለመገናኛው ድንኳንና ለአደባባዩ የሚሆኑ የድንኳን ካስማዎችና ገመዶቻቸው፤See the chapter አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የድንኳኑንና የአደባባዩን ካስማዎች፥ አውታሮችናSee the chapter የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የማደሪያውን ካስማዎች፥ የአደባባዩንም ካስማዎች፥ አውታሮቻቸውንም፤See the chapter መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የማደሪያውን ካስማዎች፥ የአደባባዩንም ካስማዎች አውታሮቻቸውንም፤See the chapter |