ዘፀአት 33:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እርሱም፦ “እባክህ ክብርህን አሳየኝ” አለ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም ሙሴ “እባክህ፤ ክብርህን አሳየኝ” አለው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሙሴም እግዚአብሔርን “እባክህን ክብርህን አሳየኝ” አለው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እርሱም፥ “ክብርህን አሳየኝ” አለው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እርሱም፦ እባክህ ክብርህን አሳየኝ አለ። See the chapter |