ዘፀአት 30:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የዕጣን መሠዊያ ሥራ፤ ከግራር እንጨት አድርገው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 “ዕጣን የሚጤስበት መሠዊያ ከግራር ዕንጨት ሥራ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 “ለሚጤስ ዕጣን የሚያገለግል መሠዊያ ከግራር እንጨት ሥራ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 “የዕጣን መሠዊያውን ከማይነቅዝ ዕንጨት ሥራ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የዕጣን መሠዊያውን ሥራ፤ ከግራር እንጨት አድርገው። See the chapter |