ዘፀአት 28:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 “የኤፉዱን መደረቢያ ሙሉ ሰማያዊ አድርገው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 “የኤፉዱ ቀሚስ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ ጨርቅ ይሁን፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 “በኤፉዱ መደረቢያ ቀሚስ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ በፍታ የተሠራ ይሁን፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 “ቀሚሱንም ሁሉ ሰማያዊ አድርገው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 የኤፉዱንም ቀሚስ ሁሉ ሰማያዊ አድርገው። See the chapter |