ዘፀአት 28:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና አልማዝ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና፣ አልማዝ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና መረግድ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ ኢያሰጲድ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤ See the chapter |