ዘፀአት 28:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ፈርጦችን ከወርቅ ሥራ፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የወርቅ ፈርጦችን አብጅ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ሁለት የወርቅ ፈርጦች ሥራ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ፈርጦችንም ከጥሩ ወርቅ ሥራ፤ See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13-14 የወርቅም ፈርጦች ሁለትም ድሪዎች ከጥሩ ወርቅ ሥራ፤ እንደ ተጎነጎነም ገመድ አድርግ፤ የተጎነጎኑትንም ድሪዎች በፈርጦቹ ላይ አንጠልጥል። See the chapter |