ዘፀአት 26:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቃዎችን አድርግ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ዳርና ዳር ላሉት ማእዘኖች ሁለት ወጋግራዎች አብጅ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ለማእዘኖቹም ሁለት ተራዳዎች አድርግ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ለድንኳኑም ለሁለቱ ማዕዘን በስተኋላ ሁለት ሳንቆች አድርግ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቆችን አድርግ። See the chapter |