Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፀአት 26:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 “ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቃዎች ከግራር እንጨት አድርግ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 “ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አብጅ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 “ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሥራ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 “ለድ​ን​ኳ​ኑም ሳን​ቆ​ችን ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት አድ​ርግ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።

See the chapter Copy




ዘፀአት 26:15
8 Cross References  

ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቃዎችን አድርግ።


ቀይ የተለፋ የአውራ በግ ቁርበት፥ የአስቆጣ ቁርበት፥ የግራር እንጨት፥


የሳንቃውም ሁሉ ርዝመቱ ዐሥር ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements