ዘፀአት 23:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በፍርዱ ጊዜ የድሀውን ፍርድ አታጥምም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 “በዳኝነት ጊዜ በድኻው ላይ ፍርድ አታጓድልበት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 “በፍርድ አደባባይ አድልዎ በማድረግ የድኻውን ፍርድ አታጣምበት፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 “በፍርድ የድሀውን ፍርድ አታጣምም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 በሚምዋገትበት ጊዜ የድሀህን ፍርድ አታጥምም። See the chapter |