ዘፀአት 23:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከእነርሱ ጋርና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋራ ኪዳን አታድርግ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም32 ከእነርሱም ሆነ ከአማልክታቸው ጋር ምንም ዐይነት ስምምነት አታድርግ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ። See the chapter |