ዘፀአት 23:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 በፍርዱ ጊዜ ለድሀው አታድላ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 በዳኝነት ጊዜ ለድኻው አታድላ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ድኻ ለፍርድ ቢቀርብ ድኽነቱን በማየት አድልዎ አታድርግለት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 በፍርድ ለድሀው አትራራ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 በፍርድ ነገርም ለድሀው አታድላ። See the chapter |