ዘፀአት 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 “በዓመት ሦስት ጊዜ ለእኔ በዓልን ታደርግልኛለህ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 “በዓመት ሦስት ጊዜ ለእኔ በዓልን ታከብራላችሁ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 “እኔን የምታከብሩባቸው በዓመት ሦስት በዓላት ይኑሩአችሁ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 “በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል አድርጉልኝ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል ታደርግልኛለህ። See the chapter |