ዘፀአት 21:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 አባቱን ወይም እናቱን የሚያዋርድ ፈጽሞ ይሙት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ይገደል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ በሞት ይቀጣ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “ከእስራኤል ልጆች አንዱን የሰረቀ ወይም ግፍ የፈጸመበት፥ ወይም አሳልፎ ቢሰጠው፥ ወይም በእርሱ ዘንድ ቢገኝ፥ እርሱ ይገደል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል። See the chapter |