Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፀአት 21:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 “አባ​ቱን ወይም እና​ቱን የሚ​ማታ ይገ​ደል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

See the chapter Copy




ዘፀአት 21:15
7 Cross References  

ይህንንም በመረዳት ሕግ የተሠራው ለጻድቃን ሳይሆን ይልቁንስ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዐመጸኞችና ለኀጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኩሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮች፥


በአባትዋ የምታላግጥን የእናትዋንም ትእዛዝ የምትንቅን ዐይን የሸለቆ ቁራዎች ይጐጠጉጡአታል፥ አሞራዎችም ይበሉአታል።


አባቱን የሚረግም፥ እናቱንም የማያመሰግን ትውልድ አለ።


“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።


ሰው ግን ቢደፍር፥ ባልጀራውንም በተንኮል ቢገድለው፥ እንዲገደል ከመሠዊያዬ አውጥተህ ውሰደው።


ሰውን ሰርቆ ቢሸጥ፥ ወይም በእጁ ቢገኝ፥ ፈጽሞ ይሙት።


Follow us:

Advertisements


Advertisements