ዘፀአት 20:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 “እንድትቀድሰው የሰንበትን ቀን አስታውስ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 የሰንበትን ቀን ቅዱስ አድርገህ አክብረው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 “የሰንበትን ቀን አክብር፤ ቀድሰውም፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 “የሰንበትን ቀን ትቀድሳት ዘንድ አስብ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ። See the chapter |