ዘፀአት 18:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሙሴም አማቱን ሸኘው፤ እርሱም ወደ አገሩ ተመለሰ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ከዚያም ሙሴ ዐማቱን በጕዞው ሸኘው፤ ዮቶርም ወደ አገሩ ተመለሰ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ሙሴም ዐማቱን በሰላም አሰናብቶት፤ ወደ አገሩ ተመለሰ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሙሴም አማቱን አሰናበተው፤ እርሱም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ሙሴም አማቱን ሰደደው፤ እርሱም ወደ አገሩ ተመለሰ። See the chapter |