ዘፀአት 18:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 የሙሴ አማትም አለው፦ “እያደረግህ ያለኸው ነገር መልካም አይደለም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 የሙሴ ዐማት መልሶ እንዲህ አለው። “የምትሠራው መልካም አይደለም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ከዚህም በኋላ የትሮ እንዲህ አለ፦ “ይህ የምታደርገው ነገር ሁሉ ትክክል አይደለም፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የሙሴም አማት አለው፥ “አንተ የምታደርገው ይህ ነገር ትክክል አይደለም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የሙሴም አማት አለው፦ አንተ የምታደርገው ይህ ነገር መልካም አይደለም። See the chapter |