ዘፀአት 17:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ኢያሱም ዓማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ስለዚህ ኢያሱ የአማሌቃውያንን ሰራዊት በሰይፍ ድል አደረገ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በዚህ ሁኔታ ኢያሱ ዐማሌቃውያንን በሰይፍ ጠራርጎ አጠፋ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ኢያሱም ዐማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ኢያሱም አማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። See the chapter |