ዘፀአት 16:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ዖሜርም የኢፍ አንድ አሥረኛ ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አንድ ጎሞር የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ ነው። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 በዚያን ጊዜ መደበኛ መስፈሪያዎች ኢፍና ጎሞር ይባሉ ነበሩ። ኢፍ ዐሥራ አምስት ኪሎ ሲመዝን ጎሞር አንድ ኪሎ ተኩል ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ወደ ፊኒቆንም ምድር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ጎሞርም የሦስት ላዳን መስፈሪያ ዐሥረኛ ክፍል ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው። See the chapter |