ዘፀአት 15:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ጌታ ለዘለዓለም ዓለም ይነግሣል።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “እግዚአብሔር፣ ከዘላለም እስከ ዘላለም ይነግሣል።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 እግዚአብሔር ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ይነግሣል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እግዚአብሔር ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለምም ይነግሣል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እግዚአብሔር ለዘላለሙ እስከ ፍጻሜ ይነግሣል። See the chapter |