ዘፀአት 13:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እናንተ ዛሬ በአቢብ ወር ወጥታችኋል። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እነሆ በዚች ዕለት በአቢብ ወር ወጥታችኋል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በዚህ ቀን፥ የዓመቱ መጀመሪያ በሆነው በአቢብ ወር ግብጽን ለቃችሁ ወጥታችኋል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እናንተ በዚች ቀን በሚያዝያ ወር ወጥታችኋልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እናንተ ዛሬ በአቢብ ወር ወጥታችኋል። See the chapter |