Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘፀአት 12:47 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

47 የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ያድርጉት።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

47 የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ በዓሉን ማክበር ይኖርበታል።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

47 መላው የእስራኤል ማኅበረሰብ ይህን በዓል ያክብረው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

47 የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ማኅ​በር ሁሉ ያድ​ር​ጉት።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

47 የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ያድርጉት።

See the chapter Copy




ዘፀአት 12:47
4 Cross References  

በዚህም ወር እስከ ዐሥራ አራተኛው ቀን ድረስ ጠብቁት፤ የእስራኤልም ማኅበር ጉባኤ ሁሉ ሲመሽ ይረዱት።


ነገር ግን ንጹሕ የሆነ ሰው በመንገድም ላይ ያልሆነ የፋሲካን በዓል ባያከብር፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ የጌታን ቁርባን በተወሰነለት ጊዜ አላቀረበምና ያ ሰው ኃጢአቱን ይሸከማል።


ለእስራኤል ልጆች ማህበር ሁሉ እንዲህ ብላችሁ ንገሩ። በዚህ ወር በአሥረኛው ቀን ሰው ሁሉ ለአባቱ ቤት አንድ ጠቦት፥ ለአንድ ቤትም አንድ ጠቦት ይውሰድ።


በመካከላችሁም መጻተኛ ቢኖር፥ ለጌታም የፋሲካን በዓል ቢያከብር፥ እንደ ፋሲካ ሥርዓትና እንደ ደንቡ እንዲሁ ያክብር፤ ለመጻተኛና ለአገሩ ተወላጅ አንድ ዓይነት ሥርዓት ይኑራችሁ።”


Follow us:

Advertisements


Advertisements