ዘፀአት 12:45 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 እንግዳና ደሞዝተኛ ግን ከእርሱ አይብላ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም45 ነገር ግን ለጊዜው የተቀመጠ እንግዳና ቅጥር ሠራተኛ መብላት የለበትም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም45 በዚያን ጊዜ በሀገር ውስጥ የሚኖር እንግዳ ሰው ወይም አዲስ ቅጥር ሠራተኛ አይብላ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)45 ጥገኛና ሞያተኛ ግን ከእርሱ አይብሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)45 መጻተኛና ሞያተኛ ግን ከእርሱ አይብሉ። See the chapter |