ዘፀአት 10:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እርሱም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ ወደ ጌታም ፀለየ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ሙሴም ከፈርዖን ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሙሴም ከንጉሡ ፊት ወጥቶ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፤ ወደ እግዚአብሔርም ለመነ። See the chapter |