ዘፀአት 1:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዮሴፍን የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ። See the chapter |