መክብብ 4:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 እንደገና፥ ከፀሐይ በታችም ከንቱ ነገር አየሁ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ደግሞም ከፀሓይ በታች ከንቱ የሆነን ነገር አየሁ፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 በዚህ ዓለም ያለውን ሌላውንም ከንቱ ነገር ተመለከትኩ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 እኔም ተመለስሁ፥ ከፀሓይ በታችም ከንቱ ነገርን አየሁ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 እኔም ተመለስሁ፥ ከፀሐይ በታችም ከንቱ ነገር አየሁ። See the chapter |