መክብብ 2:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ያለ እርሱ ፈቃድ ማን ይበላል፥ ማንስ ተድላን ይቀምሳል? See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ከርሱ ዘንድ ካልሆነ ማን መብላትና መደሰት ይችላል? See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ያለ እርሱ ፈቃድማ እየበላና እየጠጣ ተድላ ደስታ ማድረግ የሚችል ማን አለ? See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ያለ እርሱ ፈቃድ የሚበላ ወይም የሚጠጣ ማን ነው? See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ያለ እርሱ ፈቃድ የበላ ደስ ብሎትም ተድላን የቀመሰ ማን ነው? See the chapter |