መክብብ 11:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ብርሃን መልካም ነው፤ ፀሓይንም ማየት ለዐይን ደስ ያሰኛል። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ብርሃን ታይቶ አይጠገብም፤ ስለዚህ የቀንን ብርሃን እያዩ መደሰት መልካም ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው፥ ፀሓይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዓይን መልካም ነው። See the chapter |