Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 5:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 አሁንም ሂድና፦ “ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ” ብለህ ንገራቸው።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 “ሄደህ ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 አሁንም ሂድና ወደየድንኳናቸው እንዲመለሱ ንገራቸው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ሄደህ፦ ወደ ቤቶ​ቻ​ችሁ ተመ​ለሱ በላ​ቸው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ሄደህ፦ ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው።

See the chapter Copy




ዘዳግም 5:30
2 Cross References  

እኔንም ለመፍራት ሁልጊዜም ትእዛዜን ሁሉ ለመጠበቅ፥ እንዲህ ያለ ልብ ምነው ሁልግዜ በኖራቸው! ለእነርሱ ለልጆቻቸውም ለዘለዓለም መልካም በሆነላቸው ነበር!


አንተ ግን እዚህ እኔ አጠገብ ቁም፤ እኔ በምሰጣቸው ምድር እነዚህን በመጠበቅ እንዲኖሩ፥ ሕግጋቴን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ እነግርሃለሁ።’


Follow us:

Advertisements


Advertisements