ዘዳግም 5:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 “ ‘በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 “ ‘በማንም ሰው ላይ በሐሰት አትመስክር፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 “በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር፤ ምስክርንም አታሳብል። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር። See the chapter |