Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለራሳችን ዘረፍን።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ከብቱን በሙሉና ከየከተሞቻቸው የማረክነውን ሁሉ ግን ለራሳችን አደረግን።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ከብቱን ሁሉ ማርከን ወሰድን፤ ከተሞችንም በዘበዝን።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ከብ​ቶ​ቹን ሁሉ የከ​ተ​ሞ​ቹ​ንም ምርኮ ለእኛ ወሰ​ድን።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን።

See the chapter Copy




ዘዳግም 3:7
4 Cross References  

ከብቶቻቸውንና ከከተሞቻቸው ያገኘነውን ምርኮ ግን ለራሳችን ወሰድን።


ነገር ግን ጌታ ኢያሱን ባዘዘው ቃል መሠረት የዚያችን ከተማ ከብትና ምርኮ ብቻ እስራኤል ለራሳቸው ዘረፉ።


በዚያን ጊዜ በዮርዳኖስ ማዶ ከነበሩት ሁለቱ አሞራውያን ነገሥታት እጅ፥ ከአርኖን ሸለቆ ጀምሮ እስከ ሔርሞን ተራራ ድረስ፥ ምድሪቱን ወሰድን።


Follow us:

Advertisements


Advertisements