Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 3:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 “በዚያን ጊዜ ለጌታ እኔ እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን እንዲህ ብዬ ለመንሁት፤

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 “በዚያን ጊዜ እንዲህ ስል አጥብቄ ጸለይኩ፤

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 “በዚ​ያም ዘመን እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ ብዬ ለመ​ን​ሁት፦

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 በዚያም ዘመን እኔ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

See the chapter Copy




ዘዳግም 3:23
4 Cross References  

ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “ወደዚህ ወደ ዓባሪም ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች የሰጠኋትን ምድር እይ፤


ጌታ አምላካችሁ እርሱ ስለ እናንተ ይዋጋልና አትፍሯቸው።”


‘ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ታላቅነትህን የጸናችውንም እጅህን ለእኔ ለአገልጋይህ ማሳየት ጀምረሃል፥ በሰማይም ሆነ በምድርም እነዚህ ሥራዎችና ኃያል ተግባራት እንደ አንተ ማድረግ የሚችል አምላክ ማን ነው?


Follow us:

Advertisements


Advertisements