ዘዳግም 3:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ለማኪርም ገልዓድን ሰጠሁት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ገለዓድንም ለማኪር ሰጠሁት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 “ገለዓድንም ከምናሴ ነገድ ወገን ለሆነው ለማኪር ቤተሰብ ሰጠሁ፤ See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ለማኪርም ገለዓድን ሰጠሁት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ለማኪርም ገልዓድን ሰጠሁት። See the chapter |