Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 28:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 “እንቅብህና ቡሓቃህ ይባረካል።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ ይባረካሉ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 “እግዚአብሔር የእህል ሰብልህንና ቡሃቃህን ይባርካል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 መዛ​ግ​ብ​ት​ህና የቀ​ረ​ውም ሁሉ ቡሩክ ይሆ​ናል።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።

See the chapter Copy




ዘዳግም 28:5
4 Cross References  

“የማሕፀንህ ፍሬ፥ የምድርህ አዝመራ፥ የእንስሳትህ ግልገሎች፥ የከብትህ ጥጃ፥ የበግና የፍየል ግልገሎችህም ይባረካሉ።


“ስትገባ ትባረካለህ፤ ስትወጣም ትባረካለህ።


“እንቅብህና ቡሓቃህ የተረገሙ ይሆናሉ።


“ጌታ እግዚአብሔርን ስላልታዘዝህና የሰጠህን ትእዛዝና ሥርዓት ስላልጠበቅህ እነዚህ ርግማኖች ሁሉ በአንተ ላይ ይመጣሉ፥ እስክትጠፋ ድረስ ያሳድዱህማል፥ ይወርሱሃል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements