Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 28:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 “በከተማ ትባረካለህ፥ በዕርሻህም ትባረካለህ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 በከተማ ትባረካለህ፣ በዕርሻህም ትባረካለህ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 “እግዚአብሔር ከተሞችህንና እርሻዎችህን ይባርካል።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 አንተ በከ​ተማ ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ፤ በእ​ር​ሻም ቡሩክ ትሆ​ና​ለህ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 አንተ በከተማ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በእርሻም ቡሩክ ትሆናለህ።

See the chapter Copy




ዘዳግም 28:3
15 Cross References  

ዮሴፍ በጲጥፋራ ቤትና ባለው ሀብት ሁሉ ላይ ከተሾመበት ጊዜ ጀምሮ ጌታ የግብፃዊውን ቤት ባረከ፥ የጌታም በረከት በግቢም በውጭም ባለው የጲጥፋራ ሀብት ንብረት ሁሉ ላይ ሆነ።


ዘር በጎተራ አሁንም አለን? ወይንና የበለስ ዛፍ ሮማንና የወይራ ዛፍ አላፈሩም፤ ከዚህች ቀን ጀምሬ እባርካችኋለሁ።


ይስሐቅም በዚያች ምድር ዘርን ዘራ፥ በዚያች ዓመትም መቶ እጥፍ አገኘ፥ እግዚአብሔርም ባረከው።


ጌታ ይባርክህ፥ ይጠብቅህም፤


“የማሕፀንህ ፍሬ፥ የምድርህ አዝመራ፥ የእንስሳትህ ግልገሎች፥ የከብትህ ጥጃ፥ የበግና የፍየል ግልገሎችህም ይባረካሉ።


“በከተማ ትረገማለህ፤ በዕርሻም ትረገማለህ።


ንጉሡም የሕጉን ቃላት በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ።


ሃሌ ሉያ። ጌታን የሚፈራ፥ ትእዛዙንም እጅግ የሚወድድ ሰው ብፁዕ ነው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements