ዘዳግም 28:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “እንቅብህና ቡሓቃህ የተረገሙ ይሆናሉ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ የተረገሙ ይሆናሉ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “የእህል ሰብልህና ቡሃቃህ የተረገመ ይሆናል። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 መዛግብትህና የቀረውም ርጉማን ይሆናሉ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 እንቅብህና ቡሃቃህ ርጉም ይሆናል። See the chapter |