ዘዳግም 25:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 “እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 “እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 “እህልህን በምታበራይ ጊዜ በሬዉን አፉን አትሰረው። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር። See the chapter |