Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ዘዳግም 25:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 “እህል እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 “እህል በምታበራይበት ጊዜ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 “እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራይ ጊዜ በሬ​ዉን አፉን አት​ሰ​ረው።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።

See the chapter Copy




ዘዳግም 25:4
5 Cross References  

ጻድቅ ሰው ለእንስሳው ነፍስ ይራራል፥ የክፉ ሰው ርኅራኄ ግን ጭካኔ ነው።


ኤፍሬም ማበራየት የምትወድ የተገራች ጊደር ነበር፥ እኔም በውብ አንገትዋ ላይ አልጫንኩባትም፤ በኤፍሬም ላይ እጠምድበታለሁ፥ ይሁዳም ያርሳል፥ ያዕቆብም ለራሱ አፈሩን ያለሰልሳል።


ጥቁሩ አዝሙድ በመውቂያ አይወቃም፥ ከሙንም የሠረገላ መንኰራኵር አይዞርበትም፤ ነገር ግን ጥቁሩ አዝሙድ በሽመል ከሙኑም በበትር ይወቃል።


Follow us:

Advertisements


Advertisements