ዘዳግም 24:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፥ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፣ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። See the chapter |