ዘዳግም 22:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በምትለብሰው ልብስ ላይ በአራቱ ማእዘኖች ዘርፍ አድርግ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “በልብስህ ላይ በአራቱም ማእዘን ዘርፍ አብጅለት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ። See the chapter |