ዘዳግም 22:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 “በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 በሬና አህያ በአንድ ላይ ጠምደህ አትረስ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 “በሬንና አህያን በአንድ ቀንበር ጠምደህ አትረስ። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በአህያህና በበሬህ በአንድነት አትረስ። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ። See the chapter |