ዘዳግም 18:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በአምላክህ በጌታ ፊት ነውር አልባ ሁን።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር አልባ ሁን። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አንተ ግን ለእግዚአብሔር በፍጹም ታማኝ መሆን ይገባሃል።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን። See the chapter |