ዘዳግም 16:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ጌታ እግዚአብሔርም የሚጠላውን የማምለኪያ ሐውልት ለአንተ አታቁም። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን ማምለኪያ ዐምድ ለአንተ አታቁም። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 ደግሞም አምላክህ እግዚአብሔር የሚጠላውን የማምለኪያ የድንጋይ ምሰሶ አታቁም። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም። See the chapter |