ቈላስይስ 2:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል ተገልጦ ይኖራልና፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል በርሱ ይኖራልና፤ See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 የአምላክነት ፍጹም ሙላት በአካል ተገልጦ የሚኖረው በክርስቶስ ነው። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በእርሱ ፍጹም መለኮቱ በሥጋ ተገልጦ ይኖራልና። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤ See the chapter |