Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 9:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም፤ አልጠጣምም።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ሦስት ቀንም ታወረ፤ እህል ውሃም አልቀመሰም።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሦስት ቀን ሙሉ ምንም ማየት ሳይችል፥ ሳይበላና ሳይጠጣም ቈየ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በዚ​ያም ሳያይ ሳይ​በ​ላና ሳይ​ጠጣ ሦስት ቀን ቈየ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 9:9
7 Cross References  

ሳውልም ከምድር ተነሣ፤ ዐይኖቹም በተከፈቱ ጊዜ ምንም አላየም፤ እጁንም ይዘው እየመሩ ወደ ደማስቆ አገቡት።


በደማስቆም ሐናንያ የሚሉት አንድ ደቀመዝሙር ነበረ፤ ጌታም በራእይ “ሐናንያ ሆይ!” አለው። እርሱም “ጌታ ሆይ! እነሆኝ፤” አለ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements