ሐዋርያት ሥራ 9:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 በዚያም ወራት ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት አኖሩአት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 በዚያ ጊዜም ታምማ ሞተች፤ ሰዎችም አስከሬኗን ዐጥበው በሰገነት ላይ ባለው ክፍል አስቀመጡት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በዚያን ጊዜ እርስዋ ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት ላይ ባለው ክፍል ውስጥ አኖርዋት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ያንጊዜም ታማ ሞተችና በድንዋን አጥበው በሰገነት አስተኙአት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 በዚያም ወራት ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት አኖሩአት። See the chapter |