ሐዋርያት ሥራ 6:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እኛ ግን በጸሎትና በቃሉ አገልግሎት እንተጋለን።” See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኛ ግን በመጸለይና የእግዚአብሔርን ቃል በማስተማር እንተጋለን።” See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማስተማር እንተጋለን።” See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” See the chapter |