ሐዋርያት ሥራ 5:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት፤ አውጥተውም ቀበሩት። See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ጕልማሶችም ተነሥተው አስከሬኑን ገነዙት፤ ወስደውም ቀበሩት። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ጐልማሶች ተነሥተው አስከሬኑን ከፈኑና ወስደው ቀበሩት። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ከእነርሱም ጐልማሶች ተነሥተው ገነዙት፤ ተሸክመውም ወስደው ቀበሩት። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት አውጥተውም ቀበሩት። See the chapter |