Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 3:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እርሱም አንድ ነገር ከእነርሱ እንዲቀበል ሲጠብቅ ወደ እነርሱ ተመለከተ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ሰውየውም፣ ከእነርሱ አንድ ነገር ለማግኘት ዐስቦ በትኵረት ተመለከታቸው።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 እርሱም ምጽዋት የሚሰጡት መስሎት ትኲር ብሎ አያቸው።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ወደ እነ​ር​ሱም ተመ​ለ​ከተ፤ ምጽ​ዋት እን​ደ​ሚ​ሰ​ጡ​ትም ተስፋ አድ​ርጎ ነበር።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 እርሱም አንድ ነገር ከእነርሱ እንዲቀበል ሲጠብቅ ወደ እነርሱ ተመለከተ።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 3:5
2 Cross References  

ጴጥሮስም ከዮሐንስ ጋር ትኩር ብሎ ወደ እርሱ ተመልክቶ “ወደ እኛ ተመልከት፤” አለው።


ጴጥሮስ ግን “ብርና ወርቅ የለኝም፤ ይህን ያለኝን ግን እሰጥሃለሁ፤ በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተነሣና ተመላለስ፤” አለው።


Follow us:

Advertisements


Advertisements