Biblia Todo Logo
Online Bible

- Advertisements -




ሐዋርያት ሥራ 27:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

See the chapter Copy

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 ሁሉም ተበራቱና እንጀራውን ራሳቸው ወስደው በሉ።

See the chapter Copy

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 በዚህ ጊዜ ሁሉም ተጽናኑና ምግብ በሉ።

See the chapter Copy

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ሁሉም ተጽ​ናኑ፤ እህ​ልም ቀመሱ።

See the chapter Copy

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ሁለም ተጽናንተው ራሳቸው ደግሞ ምግብ ተቀበሉ።

See the chapter Copy




ሐዋርያት ሥራ 27:36
4 Cross References  

አሁንም አይዞአችሁ ብዬ እመክራችኋለሁ፤ ይህ መርከብ እንጂ ከእናንተ አንድ ነፍስ እንኳ አይጠፋምና።


በጌታ ተስፋ አድርግ፥ በርታ፥ ልብህም ይጽና፥ በጌታ ተስፋ አድርግ።


ስለዚህ እናንተ ሰዎች ሆይ! አይዞአችሁ፤ እንደ ተናገረኝ እንዲሁ እንዲሆን እግዚአብሔርን አምናለሁ።


Follow us:

Advertisements


Advertisements