ሐዋርያት ሥራ 23:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ይህንም ሤራ ያደረጉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር፤ See the chapterአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 የተማማሉትም ከአርባ በላይ ነበሩ። See the chapterአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በዚህ ሤራ የተስማሙ ሰዎች ቊጥራቸው ከአርባ በላይ ነበር። See the chapterየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ይህንም ለማድረግ የተማማሉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር። See the chapterመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ይህንም ሴራ ያደረጉት ሰዎች ከአርባ ይበዙ ነበር፤ See the chapter |